Wednesday, January 12, 2011

Message from URC Public Relations Office "MELEKET4U"

የተባበሩት የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሰላም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ  
UNITED ST. MICHAEL CHURCH PEACE RESOLUTION SEEKERS COMMITTEE
                     “መለከት”       
     meleket4u.blogspot.com
“ጠቅላላ የምዕመናን ስብሰባ ጥሪ”
(የሕዝብ አደራ መጠበቅ ስለ አለብን፣ በተፈጠረው ወቅታዊ አጋጣሚ ችግሮችና ሐዘኖች ምክንያት የተሰረዘው የምዕመናን ስብሰባ ጥሪ እንደገና ይቀጥላል። ብርታቱን ለሁላችንም እግዚአብሔር ይስጠን።)
ቀኑ፡-ጥር 15 ቀን 2003 እሁድ
January 23, 2011, Sunday
ሰዓት፡-1፡00 ፒ ኤም፡ምሳ አለ።
ቦታው፡- Dream Club, 7035 Greenville Ave #E, Dallas, TX 75231-5109 (214) 368-4981 ወይንም (469) 879-8650

No comments:

Post a Comment