የተባበሩት የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሰላም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ
UNITED ST. MICHAEL CHURCH PEACE RESOLUTION SEEKERS COMMITTEE
“መለከት” “ጠቅላላ የምዕመናን ስብሰባ ጥሪ”
http://www.meleket4u.blogspot.com/ meleket4u@gmail.com
ታኅሣሥ 10, ቀን 2003
December 19, 2010, 1:00p.m.
ምሳ! የጾም ምግብ አለ! ቦታው፡- Dreams Club, 7035 Greenville Ave # E, Dallas, TX 75231-5109 (214) 368-4981 ወይንም (469) 879-8650
እንኳን ደህና መጣችሁ!! Welcome!! ከሕዝብ ግንኙነት ክፍል! የተባበሩት የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የመፍትሔ ኣፈላላጊ ኮሚቴ፣ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ከሕዝቡ ጋር ለሚያደረገው መገናኛና መወያያ ይሆናል በማለት ይህን ድህረ ገፅ ወይንም ጦማር (BLOG)ከፈተ። ያልተከለሰና ዘለፋ ያልተቀላቀለበት ቋንቋ ብቻ የምናስተናግድ መሆናችንን እንገልጻለን። በትብብራችሁ እናድጋለን፤ በሕብረታችሁ ሰላምን እንፈጥራለን። ፍቅርን ለመፍጠር ለሚደረግ ትግል ሁላችሁም ተባበሩ። በቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በምእመናን የተቋቋመው የተባበሩት የቅዱስ ሚካኤል መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ልሳን ሆኖ ሕዝቡን ለማገናኘት ተከፈተ።
Showing posts with label “ጠቅላላ የምዕመናን ስብሰባ ጥሪ”. Show all posts
Showing posts with label “ጠቅላላ የምዕመናን ስብሰባ ጥሪ”. Show all posts
Saturday, December 4, 2010
Subscribe to:
Posts (Atom)