Saturday, December 18, 2010

የስብሰባ ቀን ጥሪ መተላለፍ

የተባበሩት የቅዱስ  ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሰላም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ 
UNITED ST. MICHAEL CHURCH PEACE RESOLUTION SEEKERS  COMMITTEE 
http://www.meleket4u.blogspot.com/                                                MELEKET4U@GMAIL.COM

በመሃከላችን በተከሰተው ያልተጠበቀ ድንገተኛ ሐዘን ምክንያት በነገው እለት እሑድ ከቅዳሴ  በኋላ  በ 1:00 PM  ተጠርቶ  የነበረው የምእመናን ስብሰባ ወደ እሚመጣው ወር አጋማሽ እንዲተላለፍ የተወሰነ መሆኑን ለአባላትና  ለደጋፊዎቻችን እናስታውቃለን። ስብሰባው መቼና የት እንደሚሆን ወደፊት እንነግራችኋለን።

በዚህ አጋጣሚ የዚህ ኮሚቴ  አባላት በደረሰው ሐዘን ከልብ መነካታችንን እየገለጽን ወጣቱን ከመላእክት ዘማርያን እንዲቀላቅለው ቤተሰቦቹን ደግሞ ብርታትና  መጽናናቱን እንዲሰጣቸው እንለምናለን።

ኮሚቴው




No comments:

Post a Comment